ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ተክለሃይማኖት ሕፃናት በወረብ አገልግሎት

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የዋሽንግተን ዲሲና አካባቢዋ ሃገረ ስብከት የምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን የነገዋ የቤተክርስቲያን ተተኪ ሕፃናት በእለተ ሰንበት በወረብ አገልግሎት ላይ

ሕፃናቱን በጥበብ በሞገስ ያሳድግልን አሜን

Additional information